Wednesday, October 28, 2020

ዛሬ ከባርሴሎና ጋር በሚደረገው ጨዋታ ሮናልዶ ይሰለፋል?

አዘጋጅ - አብዱልቃድር በሽር (የሪሐና ልጅ)




 ዛሬ ከባርሴሎና ጋር በሚደረገው ጨዋታ ሮናልዶ ይሰለፋል?

ዛሬ ምሽት በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ተጠባቂ ጨዋታ ዩቬንትስ በሜዳው ባርሴሎናን የሚያስተናግድ ሲሆን የፖርቱጋላዊው ክርስቲያኖ ሮናልዶ በጨዋታው መሰለፍ አለመሰለፍም ይፋ ሆኗል።

ዩቬ ይፋ ባደረገው መሰረት ሮናልዶ በኮቪድ 19 ምክንያት የዛሬው ጨዋታ የሚያልፈው ይሆናል።በዚህም ሮናልዶ እና ሜሲ ከብዙ ጊዜ በኃላ በአንድ ሜዳ ማየት ለሻቱ ሰዎች አሳዛኝ ሆኗል።

ሮናልዶ መጀመሪያ ፖርቱጋል ከ ፈረንሳይ ካደረገችው ጨዋታ በኋላ ኮቪድ 19 የተገኘበት ሲሆን እስከ አሁን ሶስት ጨዋታዎች አምልጠውታል ፥ አንድ የፖርቱጋል ሁለት የዩቬንትስ።

No comments:

Post a Comment

"ቱሪን አሁንም በልቡ ውስጥ አለ" ራዮላ ፖግባ ወደ ዩቬንትስ ሊመለስ እንደሚችል ፍንጭ ሰጥቷል

 "ቱሪን አሁንም በልቡ ውስጥ አለ" ራዮላ ፖግባ ወደ ዩቬንትስ ሊመለስ እንደሚችል ፍንጭ ሰጥቷል የፈረንሳዊው ኮከብ ፖል ፖግባ ወኪል የሆነው ሚኖ ራዮላ ፤ አማካዩ በክረምት የዝውውር መስኮት ወደ ቱሪን ሊመለ...