Saturday, September 19, 2020

ማን ዩናይትድ አሁንም በውድድር አመት መጀመሪያ ተመሳሳይ ስህተትን ሰርቷል

 ማን ዩናይትድ አሁንም በውድድር አመት መጀመሪያ ተመሳሳይ ስህተትን ሰርቷል



ምንም እንኳን ለዘንድሮው አመት ሻምፒዮንስ ሊግ መሳተፉን ቢያረጋግጥም ዩናይትድ በዛሬው ጨዋታ በሜዳው በክሪስታል ፓላስ መሸነፉ አሁንም ያለበትን ችግር እንደሚያሳይ እየተነገረ ነው።


በተለይ በዛሬው ጨዋታ የሊንደሎፍ አቋም በብዙ የየተቸ ሲሆን ማን ዩናይትድ የመስመር አጥቂ ማስፈረም እንዳለበትም በዛሬው ጨዋታ ታይቷል።ቀያይ ሰይጣኖቹ ተስፋ አድርገውበት የነበረው ጋሬዝ ቤል ወደ ቶተንሃም መዘዋወሩ ግን ለዩናይትድ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ሆኖበታል።





No comments:

Post a Comment

"ቱሪን አሁንም በልቡ ውስጥ አለ" ራዮላ ፖግባ ወደ ዩቬንትስ ሊመለስ እንደሚችል ፍንጭ ሰጥቷል

 "ቱሪን አሁንም በልቡ ውስጥ አለ" ራዮላ ፖግባ ወደ ዩቬንትስ ሊመለስ እንደሚችል ፍንጭ ሰጥቷል የፈረንሳዊው ኮከብ ፖል ፖግባ ወኪል የሆነው ሚኖ ራዮላ ፤ አማካዩ በክረምት የዝውውር መስኮት ወደ ቱሪን ሊመለ...