Thursday, December 26, 2019

ባለፈው አስር አመት የታዩ 10 የፕሪሚየር ሊግ ምርጥ አሰልጣኞች

ባለፈው አስር አመት የታዩ 10 የፕሪሚየር ሊግ ምርጥ አሰልጣኞች


ታዋቂው ጋዜጣ ፎር ፎር ቱ ባለፈው አስር አመት የታዩ 10 ምርጥ አሰልጣኞችን በብዙ መመዘኛዎች ካየ በኋላ ይፋ አድርጓል።

እንደ ጋዜጣው ዘገባ ከሆነ 97 አሰልጣኞች ባለፈው አስር አመት የነበሩ ሲሆን ስምንት አሰልጣኞች ደግሞ የሊጉን ዋንጫ አሳክተዋል።

ጋዜጣው አርሰን ቬንገርን ያላካተተ ሲሆን ምክንያቱን ሲያስረዳ ምንም እንኳን ቬንገር ከምንጊዜም ምርጦች ቢሆኑም ይሄ ዳታ ከ2010 በኋላ ያሉ አሰልጣኞች ብቻ የተካተቱበት ስለሆነ ፈረንሳዊው አሰልጣኝ ደግሞ ከ2010 በኋላ እምብዛም አመርቂ  ጊዜን አላሳለፉም ብሏል።



ደረጃው ይህንን ይመስላል




10.ክላውዲዮ ራኒዬሪ




9.ሮይ ሆዲሰን





8.ጆዜ ሞሪንሆ





7.ብሬንዳን ሮጀርስ




6.ራፋኤል ቤኒቴዝ





5.አንቶኒዮ ኮንቴ





4.ሰር አሌክስ ፈርጉሰን




3.ማውሩሲዮ ፖቼቲንሆ




2.የርገን ክሎፕ





1.ፔፕ ጋርዲዮላ

No comments:

Post a Comment

"ቱሪን አሁንም በልቡ ውስጥ አለ" ራዮላ ፖግባ ወደ ዩቬንትስ ሊመለስ እንደሚችል ፍንጭ ሰጥቷል

 "ቱሪን አሁንም በልቡ ውስጥ አለ" ራዮላ ፖግባ ወደ ዩቬንትስ ሊመለስ እንደሚችል ፍንጭ ሰጥቷል የፈረንሳዊው ኮከብ ፖል ፖግባ ወኪል የሆነው ሚኖ ራዮላ ፤ አማካዩ በክረምት የዝውውር መስኮት ወደ ቱሪን ሊመለ...