የዕለተ ረቡዕ ስፖርታዊ ዜናዎች
የኒውካስትል ዩናይትዱ ባለቤት ማይክ አሽሊ ለሚቀጥለው
ሲዝን አዲስ አሰልጣኝ ለመሾም እየኳተኑ ነው።በደጋፊዎቹ እጅግ የሚጠሉት አሽሊ እቅዳቸው በአሁኑ ሰዓት በሬንጀርስ በማሰልጠን ላይ የሚገኘውን የቀድሞውን የሊቨርፑል ሌጀንድ ስቴቨን ዤራርድ መሾም ነው።
(Mirror)

No comments:
Post a Comment