Saturday, December 8, 2018

ማንቸስተር ሲቲ ከሰባት ወራት በኃላ በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ተሸነፈ

FT
ቼልሲ 2-0 ማንቸስተር ሲቲ

➡ዛሬ ማምሻውን 2:30 በስታንፎርድ ብሪጅ በተደረገው ጨዋታ ቼልሲ ማንቸስተር ሲቲን አስተናግዶ በካንቴና እና ሊውዝ ግቦች ታግዞ 2ለ0 አሸንፏል ።በዘንድሮው አመት አስደናቂ ጊዜን እያሳለፈ የሚገኘው የፔፕ ጋርዲዮላው ሲቲ በሊጉ የመጀመሪያ ሽንፈቱን ዛሬ ያስተናገደ ሲሆን በአጠቃላይ በፕሪሚየር ሊጉ ከሰባት ወር በኃላ ነው የተሸነፈው ።

➡የዛሬውን ውጤት ተከትሎ ሊቨርፑልም በሙሀመድ ሳላህ ሀትሪክ ማሸነፍ በመቻሉ ሊግ በእጅጉ ወደ አጓጊነቱ ተመልሷል ።
በዚህ ሰዓት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መሪ ሊቨርፑል ነው።

No comments:

Post a Comment

"ቱሪን አሁንም በልቡ ውስጥ አለ" ራዮላ ፖግባ ወደ ዩቬንትስ ሊመለስ እንደሚችል ፍንጭ ሰጥቷል

 "ቱሪን አሁንም በልቡ ውስጥ አለ" ራዮላ ፖግባ ወደ ዩቬንትስ ሊመለስ እንደሚችል ፍንጭ ሰጥቷል የፈረንሳዊው ኮከብ ፖል ፖግባ ወኪል የሆነው ሚኖ ራዮላ ፤ አማካዩ በክረምት የዝውውር መስኮት ወደ ቱሪን ሊመለ...