Saturday, December 8, 2018

ሊዮኔል ሜሲ አዳዲስ ሪከርዶችን ሰብሯል

ሊዮኔል ሜሲ በላሊጋ ለመጀመሪያ ጊዜ በአንድ ጨዋታ ሁለት ቅጣት ምት አስቆጠረ


ሊዮኔል ሜሲ ትናንት በስፔን ላሊጋ ካታላን ደርቢ ሁለት ቅጣት ምቾችን በማስቆጠር በግሉ ለመጀመሪያ ጊዜ በላሊጋ አንድ ጨዋታ ሁለት ግብ (ቅጣት ምት) በማስቆጠር አዲስ ሪከርድ አስመዝግቧል ።

ሜሲ ትናንት ክለቡ ባርሴሎና ኤስፓኞልን 4ለ0 ባሸነፈበት አስደናቂ እንቅስቃሴን በማድረግ ክለብ የሊጉ መሪ እንዲሆንም አድርጓል ።

በዚህም መሰረት ሊዮኔል ሜሲ ለተከታታይ 13 ሲዝኖች በየአመቱ ቢያንስ 10 የቅጣት ምት ግብ በማስቆጠር በላሊጋው ታሪክ የመጀመሪያው ተጨዋች መሆን ችሏል።

ሜሲ በአጠቃላይ በአመቱ እስካሁን ዘጠኝ የቅጣት ምቶችን በላሊጋው ብቻ ያስቆጠረ ሲሆን ይህም በአውሮፓ ካሉ ምርጥ አምስት ሊጎች እሱን አንደኛ ደረጃ ላይ ያስቀምጠዋል ።

No comments:

Post a Comment

"ቱሪን አሁንም በልቡ ውስጥ አለ" ራዮላ ፖግባ ወደ ዩቬንትስ ሊመለስ እንደሚችል ፍንጭ ሰጥቷል

 "ቱሪን አሁንም በልቡ ውስጥ አለ" ራዮላ ፖግባ ወደ ዩቬንትስ ሊመለስ እንደሚችል ፍንጭ ሰጥቷል የፈረንሳዊው ኮከብ ፖል ፖግባ ወኪል የሆነው ሚኖ ራዮላ ፤ አማካዩ በክረምት የዝውውር መስኮት ወደ ቱሪን ሊመለ...