"ማንቸስተር ዩናይትድ ቡድኑን ማዋቀር የሚፈልገው በምርጡ ተጨዋች ፖግባ ዙሪያ ነው" ሶልሻየር
አዲሱ የቀያይ ሰይጥኖቹ አሰልጣኝ ኦሊገነር ሶልሻየር በፖል ፖግባ ዙሪያ ቡድኑን ማዋቀር እንደሚፈልግ ተናገረ ።
ፈረንሳዊው አማካይ በአዲሱ አሰልጣኝ ስር አስደናቂ ጊዜን እያሳለፈ ሲሆን በመጀመርያዎቹ ሁለት ጨዋታዎችም ሁለት ግብ ያስቆጠረ ሲሆን ሁለት ኳስ ደግሞ ለግብ አመቻችቶ ማቀበል ችሏል።
ፖግባ ምንም እንኳን በቀድሞው አሰልጣኝ ሞሪንሆ ስር ወጥ ብቃት ባያሳይም ሶልሻየር ግን የ25 አመቱ አማካይ በኦልድ ትራፎርድ ተጽዕኖ
እንደሚፈጥር ተናግሯል ።
No comments:
Post a Comment