Monday, December 3, 2018

ሉካ ሞድሪች የ2018 ባሎንዶርን አሸነፈ

ሉካ ሞድሪች የ2018 ባሎንዶርን አሸነፈ


ባሳለፍነው አመት ከክለቡ ጋር ሻምፒዮንስ ሊግን ከሀገሩ ጋር ለአለም ዋንጫ ፍፃሜ የደረሰው ሞድሪች ትናንት ለሊት የባሎንዶር ሽልማትን በማግኘት የመጀመሪያው ክሮሺያዊ ተጨዋች ሆኗል ።ሞድሪች ክርስቲያኖ ሮናልዶ፤አንቶዋን ግሬዝማን እና ሊዮኔል ሜሲን በማስከተል ነው ማሸነፍ የቻለው ።

በዚህም ምክንያት ሞድሪች ከአስር አመት በኃላ ከሜሲ እና ሮናልዶ ውጪ ባሎንዶርን ያሸነፈ ተጨዋችም ሆኗል ።ለመጨረሻ ጊዜ ከሁለቱ ኮከቦች ውጪ ባሎንዶርን ያሸነፈው 2007 ካካ መሆኑ አይዘነጋም ።

No comments:

Post a Comment

"ቱሪን አሁንም በልቡ ውስጥ አለ" ራዮላ ፖግባ ወደ ዩቬንትስ ሊመለስ እንደሚችል ፍንጭ ሰጥቷል

 "ቱሪን አሁንም በልቡ ውስጥ አለ" ራዮላ ፖግባ ወደ ዩቬንትስ ሊመለስ እንደሚችል ፍንጭ ሰጥቷል የፈረንሳዊው ኮከብ ፖል ፖግባ ወኪል የሆነው ሚኖ ራዮላ ፤ አማካዩ በክረምት የዝውውር መስኮት ወደ ቱሪን ሊመለ...