Friday, November 30, 2018

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች

ከበርካታ ቀናት መቆራረጥ በኃላ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ እና ነገ ቀጥሎ ሲውል ስድስት ተጠባቂ ጨዋታዎች ይደረጋሉ


ቅዳሜ
ወልዋሎ ዓዲግራት ከ ደቡብ ፖሊስ - 9:00


እሁድ
ፋሲል ከነማ ከ ኢትዮጵያ ቡና - 9:00
ባህርዳር ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ - 9:00
ወላይታ ድቻ ከ መቐለ ሰባ እንደርታ - 9:00
አዳማ ከተማ ከ ሲዳማ ቡና - 9:00
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ስሑል ሽረ - 9:00




ጅማ አባ ጅፋር ከ ድሬደዋ እና ደደቢት ከ መከላከያ ሊያደርጉት የነበረው ጨዋታ በአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ እና በካፍ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ጨዋታዎች ምክንያት አይደርጉም ።



No comments:

Post a Comment

"ቱሪን አሁንም በልቡ ውስጥ አለ" ራዮላ ፖግባ ወደ ዩቬንትስ ሊመለስ እንደሚችል ፍንጭ ሰጥቷል

 "ቱሪን አሁንም በልቡ ውስጥ አለ" ራዮላ ፖግባ ወደ ዩቬንትስ ሊመለስ እንደሚችል ፍንጭ ሰጥቷል የፈረንሳዊው ኮከብ ፖል ፖግባ ወኪል የሆነው ሚኖ ራዮላ ፤ አማካዩ በክረምት የዝውውር መስኮት ወደ ቱሪን ሊመለ...